Tenders

ዳሸን ባንክ የተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል

አዲስ ዘመን ማክሰኞ ሚያዚያ 13 ቀን 2018ዓ.ም

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ዳባ /ሠዲ/200/26

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/11 በተሰጠው ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን የተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል

ተ.ቁ

የተበዳሪው

ስም

አበዳሪው

ቅርንጫፍ

የአስያዥ ስም

ንብረቱ የሚኝበት አድራሻ

የካርታ

ቁጥር

የቦታው

ስፋት

የንብረቱ

አገልግሎት

የጨረታ መነሻ

 ዋጋ ብር

ጨረታው የሚካሄድበት

 

ቀን

ሰዓት

ቦታ

ከተማ

ክ.ከ

ቀበሌ

 

1

አቶ ፀደቀ ደስታ

ገነሞ

ሆሳዕና

አቶ ፀደቀ ደስታ

ገነሞ

ሆሳዕና

ሰችዱና

አራዳ

675/77

160

ካ.ሜ

ለድርጅት

795,422.88

25/9/2018 ዓ.ም

4:00-6:00

ንብረቱ በሚገኝበት

አድራሻ

 

2

አቶ ፀደቀ ደስታ

ገነሞ

ሆመቾ

ጊቤ

ሆዳዬ

050

11,620ካሜ

የቡና እርሻ

5,535,343.52

25/9/2018 ዓ.ም

8:00-10:00

ዳሸን ባንክ ሆሳዕና

ቅርንጫፍ

 

ማሳሰቢያ፡-

1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በዳሽን ባንክ ስም ክፍያ ማዘዣ (C.PO) በዳሸን ባንክ ኢማ ስም በማዘጋጀት በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ::

2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት ከላይ በተጠቀሱት ቦታዎች ይካሄዳል፡፡

3. የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግሠት የሚከፈለው ግብር ታክስ ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው /አሸናፊው/ ይከፍላል፡፡

4. ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች በጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡

5. የጨረታው አሸናፊ የአሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑን ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 ቀናት ውሰጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም። በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያሲያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡

6. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፤ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡

7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡

8. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡

9. የቡና እርሻውን መጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30-3፡00 ሰዓት ዳሸን ባንክ ሆሳዕና ቅርንጫፍ በመገኘት በዕለቱ ከባንኩ ተወካዮች ጋር በመሆን የሚሸጠውን የቡና እርሻ መጎብኘት ይችላሉ፡፡

10. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 046 180 3006 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

ዳሸን ባንክ

DASHEN BANK SHARE COMPANY

Telecommunication

DASHEN BANK SHARE COMPANY

dashenbanksc.com

Dashen Bank was founded by eleven visionary shareholders and veteran bankers with initial capital of Birr 14.9 million in September 1995. Upon securing license from the National Bank of Ethiopia, Dashen opened its doors for service on the 1st of January 1996 with eleven fully-fledged branches. Dashen Bank coined its name from the highest peak in Ethiopia, mount Dashen, and aspires to be ‘’Best in class Bank in Africa’’. The Bank aimed to be among the leading banks in Africa and it will extend its reach across Africa both for competitive benchmarking and business. Ras Dashen is Part of the Simien Mountains National Park, an exotic setting with unique wildlife and breath-taking views on a landscape shaped by nature and traditional agriculture. The Simien Mountains is home to endemic wild life including the Walia Ibex, Simien Fox or Ethiopian Wolf and the Gelada Baboon. Dashen aspires to set new heights in banking services through the delivery of unique value propositions second to none. Headquartered in Addis Ababa, the Bank is among the biggest private Banks in Ethiopia. Dashen is the most reputable brand in the domestic banking market; a reputation earned Ethiopia. It operates through a network of more than 442 Branches, nine dedicated Forex Bureaus, 389 ATMs and 1,283 plus Point-of-Sale (POS) terminals spread across the length and breadth of the nation. Wherever business takes customers around the world, Dashen Bank is already there. The Bank also works in partnership with leading brands in the electronic payments industry (AMEX, VISA, MasterCard &UnionPay) and prominent money transfer operators (Western Union, MoneyGram, Express Money, Dahabshiil, EzRemit, Kahh, Transfast, and Ria, World Remit). Dashen Bank is the first bank in Ethiopia to provide a full-fledged payment card service as a principal plus member of AMEX, VISA, MasterCard and Union Pay (as the first African Bank to sign such agreement). The Bank issues AMEX branded debit cards that give clients the added convenience of round-the-clock banking through Automated Teller Machines (ATMs) and conduct purchases at a growing number of merchant locations via point of sale terminals (POS). Dashen is exclusively acquires and issues American Express cards in Ethiopia. Dashen provides Salary Card for staff of institutions who opt to relieve themselves of the hassle related to handling salary payment. The Bank also provides SharikCard to all Sharik account holder to operate accounts 24/7 on ATM and merchant POS and An-NissaCard to all women’s having An-nissa account to operate accounts 24/7 on ATM and merchant POS. It is Dashen Banks’ Omni channel banking service which offers digital payment capability and access to aggregated digital products and services from Retailers, the Entertainment Industry, Airtime Dealers, Bill Payment Points, Airlines, Social Media Players and third-party service providers.

Code: AFRO-326395 Type: Ncb - national competitive bidding Language: Amharic Region: Addis ababa city administration Source: Addis zemen Security amount: Document amount: Published: 21-Apr-26 (1 month ago) Deadline: 01-Jun-26 (5 days left)