ሪፖርተር እሑድ መጋቢት 20 ቀን 2018 ዓ.ም
የአክሲዮን ሽያጭ ጥሪ ማስታወቂያ
ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች እና ለአዲስ ባለሃብቶች በሙሉ
ዳሽን ባንክ
አ.ማ. በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ኢ.ካ.ገ.ባ) በጸደቀው ደንበኛ ሳቢ መግለጫ እና በተሰጠው ፍቃድ መሰረት፣ ከታኅሣሥ
16 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ ስድስት ሽህ ዘጠኝ መቶ ስድስት (2,206,906)
መደበኛ አክሲዮኖችን በአንድ አክሲዮን ዋጋ ብር ሁለት ሽህ ዘጠኝ መቶ (2,9ዐዐ) ሽያጭ የሚያከናዉን መሆኑን በደስታ ይገልጻል፡፡
ለባለአክሲዮኖች
ሁሉም ነባር አክሲዮኖች ወደ ኤሌክትሮኒክ ፎርም (ሰነድ አልባነት) ስለሚቀየሩ ብሔራዊ መታወቂያ እና ሁሉንም የአክሲዮን ባለቤትነት
ሰርተፍኬት (ማስረጃ) ወይም ከባንኩ የተሰጠ የባለቤትነት ማስረጃ ይዞ መቅረብ ያስፈልጋል፡፡ እንዲሁም ነባር ባለአክሲዮኖችም ይሁን
አክሲዮን ለመግዛት የምትፈልጉ አዲስ ባለሃብቶች አክሲዮኖችን ለመግዛት ትችሉ ዘንድ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን እውቅና
ከተሰጣቸው የሰነደ ሙዓለ ንዋይ አገበያዮች (ደላሎች) ማለትም ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አክሲዮን ማህበር፤ ከሲቢኢ ካፒታል
ኢንቨስትመንት ባንክ አክሲዮን ማህበር፣ አዋሽ ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ፣ ኢቲዮ ፊዲሊቲ የሰነደ ሙዓለ ንዋይ አክሲዮን
ማህበር፣ገዳ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች አከናዋኝ አ.ማ ወይም ሌላ ህጋዊ ፈቃድ የተሰጠው የሰነደ መዋለ ንዋይ ደላላ የግብይት ሂሳብ
(Trading Account) በመክፈት የአክሲዮን ግዥውን እንድትፈፅሙ ባንኩ ጥሪውን ያቀርባል።
ማሳሰቢያ፡
ሁሉም ባለሃብቶች የዳሸን ባንክ ሙሉ ደንበኛ ሳቢ መግለጫን በሙሉ እንዲያነቡ ይበረታታሉ፤ ለውሳኔ የተቸገሩ ከሆነ በኢ.ካ.ገ.ባ
ፍቃድ ከተሰጣቸው ገለልተኛ የፋይናንስ አማካሪዎች ምክር ይጠይቁ፣ የደንበኛ ሳቢ መግለጫው መጽደቅ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮችን ባለሃብቶች
እንዲገዙ የተሰጠ ምክር ወይም ድጋፍ ተደርጎ አይወሰድም፡፡ ይህ ማስታወቂያ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ECMA) ፈቃድ
አግኝቷል።
ለበለጠ መረጃ፡
በዳሸን ባንክ አክሲዮን ማህበር ዋና መስሪያ ቤት ግራውንድ ፍሎር ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ሱዳን መንገድ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ
ባንክ ፊት ለፊት በአካል በመቅረብ ማናገር ወይም በስልክ ቁጥር: +251 115183091፣ +251 11551 3990 መደወል ይችላሉ፡፡
ዳሸን ባንክ አ.ማ.
Telecommunication
Dashen Bank was founded by eleven visionary shareholders and veteran bankers with initial capital of Birr 14.9 million in September 1995. Upon securing license from the National Bank of Ethiopia, Dashen opened its doors for service on the 1st of January 1996 with eleven fully-fledged branches. Dashen Bank coined its name from the highest peak in Ethiopia, mount Dashen, and aspires to be ‘’Best in class Bank in Africa’’. The Bank aimed to be among the leading banks in Africa and it will extend its reach across Africa both for competitive benchmarking and business. Ras Dashen is Part of the Simien Mountains National Park, an exotic setting with unique wildlife and breath-taking views on a landscape shaped by nature and traditional agriculture. The Simien Mountains is home to endemic wild life including the Walia Ibex, Simien Fox or Ethiopian Wolf and the Gelada Baboon. Dashen aspires to set new heights in banking services through the delivery of unique value propositions second to none. Headquartered in Addis Ababa, the Bank is among the biggest private Banks in Ethiopia. Dashen is the most reputable brand in the domestic banking market; a reputation earned Ethiopia. It operates through a network of more than 442 Branches, nine dedicated Forex Bureaus, 389 ATMs and 1,283 plus Point-of-Sale (POS) terminals spread across the length and breadth of the nation. Wherever business takes customers around the world, Dashen Bank is already there. The Bank also works in partnership with leading brands in the electronic payments industry (AMEX, VISA, MasterCard &UnionPay) and prominent money transfer operators (Western Union, MoneyGram, Express Money, Dahabshiil, EzRemit, Kahh, Transfast, and Ria, World Remit). Dashen Bank is the first bank in Ethiopia to provide a full-fledged payment card service as a principal plus member of AMEX, VISA, MasterCard and Union Pay (as the first African Bank to sign such agreement). The Bank issues AMEX branded debit cards that give clients the added convenience of round-the-clock banking through Automated Teller Machines (ATMs) and conduct purchases at a growing number of merchant locations via point of sale terminals (POS). Dashen is exclusively acquires and issues American Express cards in Ethiopia. Dashen provides Salary Card for staff of institutions who opt to relieve themselves of the hassle related to handling salary payment. The Bank also provides SharikCard to all Sharik account holder to operate accounts 24/7 on ATM and merchant POS and An-NissaCard to all women’s having An-nissa account to operate accounts 24/7 on ATM and merchant POS. It is Dashen Banks’ Omni channel banking service which offers digital payment capability and access to aggregated digital products and services from Retailers, the Entertainment Industry, Airtime Dealers, Bill Payment Points, Airlines, Social Media Players and third-party service providers.